sinan woreda communication
@sinan_woreda
Followers
88
Following
10
Media
64
Statuses
71
ጮቄ የብዝሃ ህይወት መገኛ የጮቄ ተራራ ሰንሰሎቶች በዋናነት የሰብ አፍሮአልፓይን እና አፍሮ አልፓይን ስርዓት ምህዳሮች ይዘው የሚገኙ ሲሆን ይህ ሥርዓተ ምህዳር ከ3200 ሜ ከፍታ በላይ ሲሆን የሀገራችን ሰንሰለታማ ተራራዎች የሚያካልል ነው፡፡
0
1
3
“ዳግማዊ አድዋ” የዚህኛዉ ትዉልድ ድንቅ አሻራ! የአባይ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የዉሃ ሙሌት መጠናቀቅ እንደ ሀገር የሚያኮራ የዚህኛዉ ትዉልድ ታላቅ አሻራ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን!!
0
0
2
በምስራቅ ጎጃም ዞን የስናን ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ የ2012 ዓ/ም የድርጅትና የመንግስት ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እና የወቅታዊ ሁኔታዎች ዉይይት ከሀምሌ 27 ጀምሮ የተጀመረ
0
0
1
የአርቲስት ሃጫሉ ግድያን ተከትሎ በደረሰ የሰው ህይወት መጥፋት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ውድመት ወንጀል የተጠረጠሩ ፍርድቤት ቀረቡ fbc
0
0
0
በሀገራችን የተከሰተውን አስከፊው የኮሮና ቫይርስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የምስራቅ ጐጃም ዞን ቅርንጫፍ ቀይ መስቀል ማህበር በ22/1ዐ/2ዐ12 ዓ.ምየጐዳና ላይ ቅስቀሳና ሰፊ የግንዛቤ ፈጠራ ስራ ሰርተዋል
0
0
1
“ዝክረ ሰማዕታት ሰኔ15/2012 ዓ.ም” በወረዳችን የአረንጓዴ አሻራ የጉድጓድ ቁፋሮ በማስጀመር ሰኔ 15/2012 ዓ/ም ታስቦ ዉሏል፡፡
0
0
1
በምስራቅ ጎጃም ዞን በስናን ወረዳ በወለቄ ቀበሌ የሚገኘው ገደሎች ዋሻን ነው፡፡ የዋሻው በር ተከፍቶ ወደ ውስጥ ስንዘልቅ ትልቅ ቤት ውስጥ የገባን ያህል በጣም ሰፋ ያለ ክፍል እናገኛለን ፡፡
0
0
2
በጎ ተግባርን በመፈጸም ወጣቶች ግንባር ቀደሙን ሚና እየተጫወቱ ነው በስራ ተነሳሽነቱና በስራ ፈጠራ ተግባሩ ለሌሎች ወጣቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች አስተማሪና አርያ የሆነው ወጣት አለምቀረ አብጤ ዛሬም ሌላ አስተማሪና አርያ የሆነ ተግባር ሰራ።
0
0
1
በምስራቅ ጎጃም ዞን የስናን ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በሀገራችን በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮረና ቫይረስን ለመከላከል ያመች ዘንድ በተቋሙ አማካኝነት የቀረቡላቸዉን ቁሳቁሶችን በመጠቀም የአፍ መሸፈኛ ጭምብል እና ዘመናዊ የሆነ የእጅ መታጠቢያሰሩ
0
0
2
በምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ የገዳማዊት ቀበሌ አርሶ አደሮች ከወረዳው ዋና ከተማ ወደ አካባቢያቸው የሚወስደው መንገድ በጠጠር የማልበስ ስራ ሲጠናቀቅ ችግራቸዉን እንደሚቀርፍላቸዉ ተናገሩ፡፡
0
0
2
ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ ይጀምራል- ጠ/ሚ ዐቢይ አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ በመጪው ዓርብ በይፋ እንደሚጀምር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ። FBC
0
0
2
የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ በቴሌአቪቭ ተካሄደ አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያ ቡና ዐውደ ርዕይ አካሄደ። FBC
0
0
1
ጣሊያን ድንበሮቿን ዳግም ክፍት አደረገች አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ዘግታቸው የነበሩ ድንበሮቿን ዳግም ክፍት ማድረጓን አስታወቀች። ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
0
1
በጐ ተግባርን በመፈፀም የኮሮና በሽታን በጋራ እንከላከል! በምስራቅ ጐጃም ዞን በስናን ወረዳ የሚገኙ ግንባር ቀደም ነጋዴዎች ለወረዳው ገቢ ሰብሳቢ ተቋም የኮሮና ቫይርስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አበረከቱ ፡፡
1
0
3
ወረርሽኙን ለመዋጋት ትብብርና መተማመን እንደሚያስፈልግ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ፡፡ AMMA
0
0
4
ህብረተሰቡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥንቃቄ አጠናክሮ መቀጠል አለበት - ዶክተር ሊያ
0
0
2
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ የስናን ወረዳ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት እንኳን ለ2012 ዓ.ም የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉን ስናከብር የአለም የጤና ስጋት ከሆነው ከኮረና ቫይረስ እራሳችንን በመጠበቅ አለብን
0
0
1
የቫይርሱን ስርጭት ለመከላከል የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ተግባራዊ እያስደረገ መሆኑን በምስራቅ ጐጃም ዞን ስናን ወረዳ የኮሮና ቫይርስን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረ ሀይል አስታወቀ፡፡
0
0
1